+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የኤድናሞል – 22 ማዞሪያ – ኢንግሊዝ ኤምባሲ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም፡- በከተማዋ የመጀመሪያው የብልህ ትራንስፖርት የትራፊክ ቁጥጥር ስርዓት ተግባራዊ የሚደረግበት የኢንግሊዝ ኤምባሲ – 22...

በ9ኛው የኢትዮጵያ የከተሞች ፎረም ላይ የአዲስ አበባ ከተማን ገፅታ የሚያሳዩ የተለያዩ የልማት ስራዎች ለእይታ ቀርበዋል

የካቲት 13 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ከየካቲት 9 – 15 ቀን 2016 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ በተዘጋጀው የኢትዮጵያ የከተሞች ፎረም...

የቃሊቲ – ቂሊንጦ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት መሠረታዊ እውነታዎች

አጠቃላይ 10.5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን በ50 ሜትር የጎን ስፋት እየተገነባ ይገኛል። • 5 ድልድዮችን አካቶ እየተገነባ የሚገኝ የመንገድ...

በጀርመን አደባባይ የመንገድ ማሻሻያ ስራ የመጀመሪያ ደረጃ የአስፋልት ማንጠፍ ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12 ቀን 2016 ዓ.ም፤ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በጀርመን አደባባይ እያካሄደ በሚገኘው የመንገድ ማሻሻያ ስራ የመጀመሪያ...

የቃሊቲ – ቱሉ ድምቱ የመንገድ ፕሮጀክት አሁናዊ ገፅታ

በአዲስ አበባ ከተማ በግንባታ ላይ ከሚገኙ ግዙፍ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የቃሊቲ – ቱሉ ድምቱ የመንገድ ፕሮጀክት፤ 11...

ባለስልጣኑ 37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የተሳካ እንዲሆን መንገዶችን የማስዋብ ስራ አጠናቋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን 37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና 44ኛው የስራ...

የጎርፍ ስጋትን ለመከላከል የሚያስችሉ የድሬኔጅ ግንባታ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣የካቲት 4 ቀን 2016 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ከተማ የጎርፍ ስጋትን ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉና ከ6.4 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው...

በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች የአክሰስ መንገድ ግንባታ በመከናወን ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች እየገነባቸው ከሚገኙ የአስፋልት መንገዶች በተጨማሪ፣...

አድዋ፤

የመላው ጥቁር ህዝቦች የፀረ-ቅኝ አገዛዝ የድል አርማ፣ የኢትዮጵያውያን የአንድነት ማህተም እና የወል ታሪከ ድር።

በፒያሳና አካባቢው ሲካሄድ የቆየው የመንገድ ማሻሻያ ግንባታ ተጠናቀቀ

የካቲት 2 ቀን 2016 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በፒያሳና አካባቢው ሲያካሂድ የነበረውን የመንገድ ማሻሻያ ግንባታ ሥራ...