+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

 አድራሻ

 

በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ የመንገድ ሀብት አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እና መገኛ ቦታቸው፡-

  1. ምስራቅ አዲስ አበባ መንገድ ሀብት አስተዳደር

መገናኛ ቅዱስ ያሬድ ሆስፒታል አጠገብ ህብር ወርቅ ህንፃ 8ኛ ፎቅ

ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ቦሌ ክፍለ ከተማን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ ሲሆን የአካባቢው ማህበረሰብ ማንኛውም መንገድ ነክ ጉዳዮችን በተመለከተ ከቅርንጫፍ  ፅ/ቤቱ መረጃ ማግኘትና መገልገል ይችላል

ስ.ቁ፡- 011-878-71-39/76

  • ምዕራብ አ/አ መንገድ ሀብት አስተዳደር

ጦርሀይሎች 3 ቁጥር ማዞሪያ መንገድ በቀለ እሸቴ ህንፃ 6ኛ ፎቅ

ኮልፌ እና አዲስ ከተማን ማእከል አድርጎ የተቋቋመ በመሆኑ በሁለቱ ክፍለ ከተሞች የምትገኙ ነዋሪዎች ማንኛውም መንገድን የተመለከተ መረጃ እና አገልግሎት ማግኘት ትችላላችሁ

ስ.ቁ፡-011-872-29-89 ወይም 011-878-71-55

  • ሰሜን አዲስ አበባ መንገድ ሀብት አስተዳደር

ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የካ እና ጉለሌ ክፍለ ከተሞችን ማእከል አድርጎ የተቋቋመ ሲሆን ሰሜን ማዘጋጃ ጉለሌ ውልና ማስረጃ  ፅ/ቤት ካለበት ህንፃ 6ኛ ፎቅ ላይ ይገኛል

በጉለሌ እና በየካ ክፍለ ከተማ የምትገኙ ነዋሪዎች ማንኛውም መንገድ ነክ ጉዳዮችን በተመለከተ ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ መረጃ ማግኘትና መገልገል ትችላላችሁ

ስ.ቁ፡-011-878-71-32/33/34

  • ደቡብ አዲስ አበባ መንገድ ሀብት አስተዳደር

አቃቂ እና ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተሞችን ማእከል ተደርጎ የተቋቋመዉ  ፅ/ቤት መከኒሳ ሲዶ ህንፃ ላይ ይገኛል፡፡ በነዚህ ክፍለ ከተሞች የምትገኙ የመዲናዋ ነዋሪዎች ማንኛውም መንገድ ነክ ጉዳዮች በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በኩል መረጃ ማግኘትና መገልገል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስ.ቁ፡-011-878-71-50/19/35

  • ማዕከላዊ አዲስ አበባ መንገድ ሀብት አስተዳደር

የአራዳ፣ ቂርቆስ እና ልደታ ክፍለ ከተሞችን ማዕከል ተድርጎ የተቋቋመው የማዕከላዊ አዲስ አበባ መንገድ ሀብት አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ቢሮ አፍንጮ በር አደባባይ በሚገኘው ፍቅር ፕላዛ ላይ ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ በነዚህ ክፍለ ከተሞች የምትገኙ የመዲናዋ ነዋሪዎች ማንኛውም መንገድ ነክ ጉዳዮችን በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በኩል መረጃ ማግኘትና መገልገል የምትችሉ መሆኑን በድጋሜ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ስ.ቁ፡-011-878-71-47/25