+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ባለሥልጣኑ ለአቅመ ደካማ ነዋሪ የገነባውን መኖርያ ቤት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በተለምዶ ቶሎሳ ሰፈር...

ከሳዕሊተ-ምህረት ወደ አያት 49 በሚወስደው ጎዳና ላይ የእግረኛ መንገድ መልሶ ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የከተማዋን የትራፊክ እንቅስቃሴ ምቹ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ለሁሉም የህብረተሰብ...

የኮሪደርና የመልሶ ማልማቱ ፋይዳዎች

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት የከተማዋን የልማት ኮሪደር ስራዎች መተግበት የሚያስገኛቸውን ፋይዳዎች በማስመልከት ከተናገሩት:- የኮሪደርና የመልሶ ማልማቱ...

ጎሮን ከቦሌ አራብሳ የሚያስተሳስረው የመንገድ ፕሮጀክት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የየረር ነፋሻማና ሰንሰለታማ ተራራዎችን በቅርብ ርቀት የሚያስቃኘው እና የጎሮ አካባቢዎችን – ከቦሌ አራብሳ...

መንገዶቻችን ለረጅም ጊዜ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የዝናብ ውሃ መውረጃ መስመሮችን ከጉዳት እንጠብቅ!

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የከተማዋን የመንገድ ዳር ውሃ መፋሰሻ መስመሮች ደህንነት ለማረጋገጥ፤ በየጊዜው የድሬኔጅ መስመሮችን እየፈተሸ መጠነ ሰፊ ፅዳትና...

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ

ፌስ ቡክ :- https://www.facebook.com/AbabaCity ቴሌግራም:- https://t.me/AddisRoads ትዊተር :- https://twitter.com/AbabaCity ኢንስታግራም፡- https://www.instagram.com/addisababaroads/ ዩቱዩብ፡- https://www.youtube.com/@addisababacityroadsauthori1369 ድረ ገፃችን :- http://www.aacra.gov.et

ከ 2 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው 6 የትራፊክ ማሳለጫ ድልድዮች ተገንብተው ለትራፊክ ክፍት ተደርገዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ከ 2 ኪሎ ሜትር...

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 3ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ በሶስት ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል::

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ በ3ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ለከተማዋ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅም ጉልህ ሚና ባላቸው ጉዳዮች ላይ በዛሬው ዕለት...

ከቶታል መስቀለኛ ወደ ጦር ኃይሎች የሚወስደው መንገድ ተጠገነ

መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከቶታል መስቀለኛ ወደ ጦር ኃይሎች የሚወስደውን የቀለበት መንገድ...

የፈረንሳይ ፓርክ- አቦ ቤተክርስቲያን የመንገድ ግንባታ ለትራፊክ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በራስ ኃይል ከሚገነባቸው መንገዶች መካከል አንዱ የሆነውን የፈረንሳይ...