+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የፉሪ ሃና የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል

የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ከተማ ፉሪ ሀና ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ...

ዓድዋ የብልፅግና ጉዟችን ስንቅ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

130ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ” በሚል መሪ ቃል በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በክብረ በዓሉ ላይ የተገኙት...

በተለያዩ አካባቢዎች እየተገነቡ የሚገኙ የአክሰስ እና የኮንዶሚኒየም የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ እያስገነባቸው የሚገኙ የልማት ተነሽዎች የመኖሪያ ቤት...

የጠሮ ሥላሴ አካባቢ የመንገድ እድሳት

“የረጅም ጊዜ ችግራችን መፍትሄ አግኝቷል” የአካባቢው ነዋሪዎች የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን፤ በአዲስ...

የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታና የትራንስፖርት ፍሰትን አዘምኗል

የካቲት 13/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፤ በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ በትራፊክ መጨናነቅ...

ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል ወደ ቡና እና ሻይ የሚያቋርጥ መንገድ ተገንብቶ ለትራፊክ ክፍት ተደርጓል

የካቲት 12 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን፤ ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል ወደ ቡና እና ሻይ የሚያቋርጥ...

ከካዲስኮ – ሳሪስ አቦ መስመር እየተከናወነ ያለው የመንገድ ጥገና ስራ

የካቲት 12 ቀን 2018 ዓም፣ አዲስ አበባ:- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ደቡባዊ ክፍል የቀለበት መንገድ አካል የሆነውን ከሳሪስ ካዲስኮ...

130ኛውን የአድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 ቀን 2018 ዓ.ም:- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አመራርና ሰራተኞች የዘንድሮውን 130ኛውን የአደዋ ድል በዓል ምክንያት...

የሚኪሊላንድ ኮንዶሚኒየም-አስኮ ጨረታ መገንጠል (ኒኮላ) መንገድ ማስፋፊያ ስራ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከአስኮ ታክሲ ተርሚናል- ሚኪሊላንድ ኮንዶሚኒየም የሚወስደው መንገድ የትራፊክ ፍሰት ለማሻሻል የጀመረው የማስፋፊያ ስራ በአጭር ጊዜ...

የቱርክዬ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ረጅብ ጣይፕ ኤርዶዋን በኢትዮጵያ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርክዬ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ረጅብ ጣይፕ ኤርዶዋን በኢትዮጵያ ለሚያደርጉት ይፋዊ ጉብኝት ዛሬ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ...