+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ከ52 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት የሚሸፍን የኮብል መንገዶች ጥገና ሥራ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን፤ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች 52.5 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍን...

ነገን መገንባት

በቴክኖሎጂ ፣ በህጻናት ትምህርት፣ ከተማ ልማት እና አረንጓዴ ዐሻራ የሰራናቸው ስራዎች የእኛ መንግስት የትናንትና እዳ ለመቀነስ እና ዛሬን እድገት ማስመዝገብ...

 በቦሌ ብራስ አትላስ ኮሪደር፣ የአስፋልት ንጣፍ ግንባታ በምሽቱ ክፍለ ጊዜም እየተካሄደ ነው።

7/24 የስራ ባህልን ያዳበረው እና በዚህ ሀሳብ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ5 የተለያዩ አቅጣጫዎች እየተገነቡ ያሉትን የመንገድ ፕሮጀክቶች...

በዋና ከተማዋ የተገነቡ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች የነዋሪዎችን አጠቃላይ ጥቅም ያረጋግጣሉ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ተቋማት በበጀት ዓመቱ የመጨረሻዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ በዋና ከተማዋ የተገነቡ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች የነዋሪዎችን አጠቃላይ...

በመንገድ ደህንነት እና እንክብካቤ ላይ ያተኮረ የዱላ ቅብብል ውድድር ተካሂዷል።

“የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ የግንባታ ስራቸው እየተሰራ ነው”ኢንጂነር ሙህዲን ራሻድ።

በአጥር የተዘጉ የውስጥ መንገዶችን የመክፈት ስራ በጠንካራ ሁኔታ ቀጥሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያዎቹ 6 ወራት የሥራ ክፍሎችን አፈጻጸም መገምገም ጀምሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ፕላን ቦርድ የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድግና ግዙፍ አለም እና አህጉር አቀፍ ኩነቶችን ለማስተናገድ የሚያስችል አዲስ የአካባቢ ልማት ጥናት / LDP/ ተወያይቶ አጽድቋል።

ዛሬ በመዲናችን አዲስ አበባ የጥምቀትን በዓል በሥራ እያሳለፉ ከሚገኙ ጀግና ሠራተኞች ጋር አብረን ምሳ ተመግበናል።