በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የመንገድ ዳር የውሃ ፍሳሽ መስመር ጽዳትና ጥገና በመከናወን ላይ ነው
መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፤ በክረምት ወቅት ሊከሰት የሚችለውን የጎርፍ አደጋ ስጋት ታሳቢ በማድረግ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የመንገድ ዳር የውሃ ፍሳሽ መስመር ጽዳት፣ ጥገና እና መልሶ ግንባታ ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
የድሬኔጅ መስመር ጥገና ከተከናወነባቸው አካባቢዎች መካከል፤ ላፍቶ 58፣ አየር ጤና አደባባይ፣ ከጀሞ ሚካኤል – ዊንኔት፣ መርካቶ ከራጉኤል ቤተ ክርስቲያን – ዱባይ ተራ፣ ከሰሚት – 72፣ ቡልቡላ መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡


Previous Post
Next Post
Users Today : 15
Users Last 7 days : 339
Users Last 30 days : 1255