+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ

“ቀን ከሌሊት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትሉ 24 ሰአታትን 7 ቀናቶችን በትጋት የስራ ባህላችሁ ላደረጋችሁ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አመራሮች እና...

አሌክሳንደር ፑሽኪን አደባባይ -ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፡- ነሀሴ 9 ቀን 2014 ዓ.ም፡- ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የፑሽኪን አደባባይ-ጎፋ ማዞሪያ-ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት...

በአይነቱ ልዩ የሆነው የፑሽኪን – ጎተራ ማሳለጫ ዘመናዊ የመንገድ ፕሮጀክት በነገው እለት ነሃሴ 9 ቀን ለምረቃ ይበቃል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ አበባ ስሟንና አለም አቀፍ ደረጃዋን የሚመጥን፤ ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ ብሎም የከተማዋን የትራንስፖርት ችግሮች ለመቅረፍ ከፍተኛ...

የሕዳሴ ግድብ 3ኛው ዙር ውኃ ሙሌት በስኬት ተጠናቅቋል፡፡

“3ኛውን ዙር ውኃ ሙሌት በታሰበው ጊዜ ማጠናቀቅ ስለቻልን የዓባይ ልጆች ሁሉ እንኳን ደስ ያለን” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕዳሴ...

በእግረኛ መንገድ ላይ የግንባታ እቃ ያስቀመጡ ድርጅቶች የግንባታ ፈቃዳቸዉ ሊሰረዝ ይችላል ተባለ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ በእግረኛ መንገድ ላይ የግንባታ እቃዎች ያስቀመጡ የኮንስትራክሽን ድርጅቶች ለአንድም ቀን ይሁን ይህ ማድረግ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ግንባታ...

በከተማዋ የጎርፍ ስጋትን ለመቀነስ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በመንገድ ዳር የሚገኙት የውሃ ፍሳሽ ማስተላለፊያ...

በተሰጠው ጥቆማ መሰረት ፈጣን ምላሽ ተሰጥቷል !!

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ ቴሌግራም: https://t.me/AddisRoads ፌስ ቡክ : https://www.facebook.com/AbabaCity ትዊተር : https://twitter.com/AbabaCity

ለትራፊክ እንቅስቃሴ አስቸጋሪ የሆኑ የአስፋልት መንገዶች ጥገና ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ለብልሽት የተዳረጉ መንገዶችን በመለየት እየጠገነ...

ጎርፍ የከተማችን ችግር በማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ የከተማችን ነዋሪ ተሣትፎ ወሳኝ ሚና አለው።

ከክረምቱ ወቅት ጋር ተያይዞ በባለፉት አመታት በከተማዋ በወንዝ ዳርቻዎች፣ በተዳፋት ቦታዎች፣ ጎርፍ ከፍተኛ ስጋት ሆኖ ቆይቷል፡፡ በመሆኑም ከተማ አስተዳደሩ በዘንድሮ...

የአውጉስታ – ወይራ የመንገድ ፕሮጀክት የገጠመው የወሰን ማስከበር ችግር በመፈተታት ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ቀን 2014 ዓ.ም፡- ከአውግስታ- ወይራ መጋጠሚያ ድረስ እየተገነባ በሚገኘው የመንገድ ፕሮጀክት ላይ ለረጅም ጊዜ ለግንባታ...