+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የድልድይ ጥገና ሥራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

መስከረም 26 ቀን 2015ዓ.ም አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ለረጅም ዓመታት አገልግሎት በመስጠት የመፍረስ አደጋ የገጠማቸውን ድልድዮች በመለየት የጥገና...

የቤዝ ኮርስ እና አስፋልት ጥገና ስራ ጎሮ ትራፊክ መብራት አካባቢ.

ኢትዮጵያ ዛሬ የምታስመርቀው የሳይንስ ሙዚየም በውስጡ ምን ምን ነገሮችን ይዟል?

በመዲናችን አዲስ አበባ አስደናቂ የቀለበት ቅርጽ ያለው ህንጻ እና ማራኪ የጉልላት ቅርጽ ያለው ተደርጎ የተገነባው ማዕከል በአይነቱ አዲስ የሆነው የስነጥበብና...

በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የመንገድ ጥገና ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል

መስከረም 20 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በብልሽት ምክንያት ለትራፊክ እንቅስቃሴ ምቹ ያልሆኑ መንገዶችን በመለየት...

ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለደመራ እና መስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ !

በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!

2015 በጀት ዓመት 611.6 ኪ.ሜ የጥገና ስራዎችን ለማከናወን ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2015 በጀት ዓመት 611.6 ኪ.ሜ ርዝመት ያላቸው ልዩ...

በ2015 በጀት ዓመት 254.9 ኪ.ሜ የግንባታ ስራዎችን ለማከናወን ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2015 በጀት ዓመት 254.9ኪ.ሜ የሚሸፍኑ ልዩ ልዩ የመንገድ...

መልካም አዲስ ዓመት!

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ2015 ዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር ፣...

ባለስልጣኑ በ2014 በጀት ዓመት 891.7 ኪሎ ሜትር የግንባታና የጥገና ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 4 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2014 በጀት ዓመት 857.1 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ...

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኡራኤል ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደውን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ የተገነባውን አዲስ መንገድ የሰላም ጎዳና ብሎ ሰየመ!!

በሰላም ጎዳና ስያሜ መርሀ ግብር ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም ፣ ዶ/ር...