+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ከእንጦጦ ፍተሻ ኬላ-ፂዮን ሆቴል እየተከናወነ የሚገኘው የመንገድ መልሶ ግንባታ ስራን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከእንጦጦ ፍተሸ ኬላ – ፂዮን ሆቴል የሚደርሰውን የመንገድ መልሶ ግንባታ ስራን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡

ባለስልጣኑ አሁን ላይ 1 ኪ.ሜ ገደማ የሚሆነውን ነባሩን የአስፋልት ክፍል ሙሉ በሙሉ ቆርጦ በማንሳት የገረጋንቲ አፈር ሙሌት እና የሰብ ቤዝ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ

ቴሌግራም:- https://t.me/AddisRoads

ፌስ ቡክ :- https://www.facebook.com/AbabaCity

ትዊተር :- https://twitter.com/AbabaCity

ኢንስታግራም፡- https://www.instagram.com/addisababaroads/

Comments are closed.