+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የመንገድ ማሻሻያ በሚደረግባቸው ቦታዎች ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 21 ቀን 2017 :- በደቡብ፣ በምዕራብና ሰሜናዊ ምዕራብ አቅጣጫ በሚገኘው የውስጠኛው የቀለበት መንገድ ክፍል ላይ ለትራፊክ አደጋ...

ለሰው ሀብት ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ከታህሣስ 14...

በኮሪደር ልማት የተሰሩ መንገዶች የትራንሰፖርት ፍሰቱን በማሳለጥ የትራፊክ አደጋን መከከላከል አሰችሏል

(ኢ ፕ ድ) በከተማዋ የተሰራው የመንገድ ኮሪደር ልማት የትራፊክ ፍሰቱን ከማሳለጥና አደጋን ከመከከላከል አንጻር መሰረታዊ ለውጥ ያመጣ መሆኑን የአዲስ አበባ...

በተሰራው የኮሪደር ልማት የትራፊክ አደጋዎችን መቀነ ተችሏል ተባለ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ በተሰራው የኮሪደር ልማት ባለፉት አምስት ወራት የትራፊክ አደጋዎችን መቀነ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን...

አዲስ የአስፋልት ኮንክሪት ማምረቻ ማሽን በስራ ላይ ዋለ

ታህሣስ 2 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በራስ ኃይል የሚያከናውነውን የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ የመፈፀም...

በሕይወት ክህሎት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሣስ 2 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ራስን የማልማት...

ክፍት የሆኑ የማንሆል ክዳኖች እየተጠገኑ ነው

ታህሳስ 2 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፡-ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከአስፋልት መንገድ ጥገና ስራ ጎን ለጎን በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ጉዳት የደረሰባቸውን...

19ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በፓናል ውይይት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አመራርና ሠራተኞች ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኢትዮጵያ ብሄር-ብሄረሰቦችን ቀን...

የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ያሉባቸውን ችግሮች ለመፍታት የሚያግዝ የመስክ ጉብኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 25 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች ከሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ ተቋማት የሥራ...

ከሳርቤት አደባባይ_መካኒሳ_ፉሪ ሀና በመገንባት ላይ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት የስራ ሂደት ገምግመናል።

18 ኪ.ሜ የሚሸፍነው ይህ የኮሪደር ልማት ስራ በአካባቢው ያለውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ ለማቃለል የመንገድ ደረጃውን ማሻሻል፣ የአረንጓዴ ልማት፣ የህዝብ መዝናኛ...