+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

በበጀት ዓመቱ በመንገድ ልማት ዘርፍ

የከተማውን የመንገድ መረብ ሽፋን የሚያሳድጉ፣ የትራፊክ ፍሰቱን የሚያሳልጡ፣ የመንገድ ድህንነቱን የሚያረጋግጡ፣ለኢንቨስመንት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ፣ የጉዞ ጊዜንና ገንዘብን የሚቀንሱ የመንገድ ግንባታና ጥገና ስራዎችን በማከናወን በዚህም፤-

👉371 ኪ.ሜ. የሚሸፍን አስፓልት

👉 95.2 ኪ.ሜ የኮብል

👉 16.1 ኪ.ሜ ጠጠር ግንባታ

👉107 ኪ.ሜ የእግረኛ መንገድ ግንባታ

👉3.7 ኪ.ሜ የድጋፍ ግንብ እና የድሬንጅ ግንባዎች

👉 1‚180 ኪ.ሜ የሚሸፍን የመንገድ ጥገና ስራዎች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡

Comments are closed.