+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

ኮንክሪት ምርት ጭነው በመንገዶች ላይ በሚያንጠባጥቡ ተሽከርካሪዎች ምክንያት መንገዶች ጉዳት እየደረሰባቸው ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 18 ቀን 2015 ዓ.ም፡- ከጎሮ – ጃክሮሰ የሚወስደው መንገድ ላይ የኮንክሪት ሚክሰር በሚጭኑ ቸልተኛ አሽከርካሪዎች ለአርማታ የተዘጋጀ የሲሚንቶ...

ለነገ ዛሬ እየገነባን ነው!

በከተማችን የሚታዩ የትራፊክ መጨናነቅ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ትላልቅ የመንገድ ማሳለጫ መንገዶችን ዛሬ ላይ ሆነን ለነገ እየገነባን ነው፡፡ ይህ በምስሉ...

በሳምንቱ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የአስፋልት ጥገና ስራ ተከናውኗል

ታህሳስ 15 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በአገልግሎት ጫና፣በአጠቃቀም ችግርና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ለብልሽት የተዳረጉ...

በሳምንቱ የተከናወኑ የድሬነጅ መስመር የፅዳት እና የመልሶ ግንባታ ስራዎች በከፊል

ታህሳስ 15 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በክረምት ወቅት በውሃ መፋሰሻ መስመሮች መደፈን ምክንያት የጎርፍ አደጋ ይከሰታል፤መንገዶችም ለብልሽት...

ሳሪስ አደይ አበባ አካባቢ የመንገድ ጥገና እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም፡-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከሳሪስ አደይ አበባ- ቀይ መስቀል እና ወደ ቃሊቲ ማሰልጠኛ...

የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ያለመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሰራተኞች የመፈፀም አቅም የሚያሳድጉ ተከታታይ የሆኑ ስልጠናዎች እየተሰጡ ነው፡፡...

ከእንጦጦ ፍተሻ ኬላ – ፂዮን ሆቴል የተጀመረው የመንገድ መልሶ ግንባታ በአስፋልት ንጣፍ ስራ ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከእንጦጦ የፍተሻ ኬላ እስከ ፂዮን ሆቴል ድረስ ያለውን...

አየር ጤና ኪዳነምህረት አካባቢ የድሬኔጅ መልሶ ግንባታ ስራ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 10 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ረጅም ጊዜ አገልግሎት በመስጠት እድሳት የሚያስፈልጓቸው የድሬነጅ መስመሮች በመለየት የመልሶ...

በሳምንቱ የተከናወኑ የአስፋልት ጥገና ስራዎች በከፊል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ፣10 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የተለያዩ ማዕዘናት እያከናወናቸው ከሚገኙ አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ስራዎች ጎን ለጎን...

ከአጉስታ – ወይራ ሰፈር አቋራጭ የመንገድ ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5 ቀን 2015 ዓ.ም፡-በተለምዶ አጉስታ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ እስከ ወይራ መጋጠሚያ ድረስ አቋራጭ የመንገድ ግንባታ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡...