+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

መንገዶቻችንን ከጉዳት እንጠብቅ

ዛሬ እንደ ቀልድ ማንሆል ውስጥ የጣልናት ፕላስቲክ ነገ የጎርፍ ማዕበል አስከትላ ማህበረሰባዊ ቀውስ ልትፈጥር እንደምትችል ልብ እንበል፡፡ የዛሬን ብቻ ሳይሆን...

መንገዶች የሚጠበቅባቸውን አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ተገቢው ጥገና እየተደረገላቸው ነው፡፡

ፎቶ፡- ከአቡነ ጴጥሮስ እስከ ፓስተር – የተጎዳ የአስፋልት ክፍልን በማንሳት የተካሄደ ጥገና

የቦሌ ማሳለጫ ድልድይ በጥገና ስራ ላይ

የቦሌ ማሳለጫ ድልድይ ከፍተኛ የትራፊክ እንቅስቃሴ ከሚያስተናግዱ የከተማዋ የመንገድ ክፍሎች መካከል አንዱ ነው፡፡ ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ የጥገና ስራው የትራፊክ ፍሰቱ...

ሲ.ኤም.ሲ በርታ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የድልድይ ግንባታ ስራ እየተከናወ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም፡-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ለረጅም ዓመታት አገልግሎት በመስጠታቸው ምክንያት እድሳት የሚያስፈልጋቸውን ድልድዮች ለይቶ...

ከእንጦጦ ፍተሻ ኬላ ወደ ፅዮን ሆቴል አቅጣጫ የሚወስደው ዋና መንገድ አስፋልት ጥገና ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከእንጦጦ የፍተሻ ኬላ ወደ ፅዮን ሆቴል አቅጣጫ የሚወስደውን...

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ባለፉት አራት ወራት ከ11 ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት የሚሸፍን የአስፋልት መንገድ ጠግኗል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አራት ወራት 11.8 ኪ.ሜ የሚሸፍን...

ከአውቶብስ ተራ በመሳለሚያ እስከ 18 ማዞሪያ ድረስ እየተገነባ የሚገኘው የመንገድ ፕሮጀክት አካል የሆነው ድልድይ አሁናዊ የግንባታ አፈፃፀም

መንገዱ በአጠቃላይ 3.35 ኪሎ ሜትር ያለው ሲሆን ወንዝ ተሸጋሪ ድልድዩ 52 ሜትር ርዝመት ኖሮት እየተገነባ የሚገኝ ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ...

የባለስልጣኑ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበር አዳዲስ ስራ አስፈፃሚዎችን መረጠ

አዲስ አበባ፣ህዳር 13 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበር ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ለሁለተኛ ጊዜ...

ባሳለፍነዉ ሳምንት የመንገድ ጥገና ሥራዎች በከፊል

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከአዳዲስ መንገዶች ግንባታ ሥራዎች ጎን ለጎን በተለያዩ ምክንያቶች ተበላሽተው የትራፊክ ፍሰቱን ሊያስተጓጉሉ የሚችሉ መንገዶችን በመለየት...

የትራፊክ መጨናነቅ ችግርን ይፈታል ተብሎ የታመነበት የማሳለጫ ድልድይ ግንባታ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ ችግርን ይፈታሉ ተብለው በግንባታ ላይ ከሚገኙት ግዙፍ...