+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

እንኳን ለ126ኛው የአድዋ የድል በዓል አደረሳችሁ !

“አድዋ ለኢትዮጵያውያን ኅብረት፣ ለአፍሪካ የነፃነት ጮራ”

የቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም የውጭ ቀለበት መንገድ ግንባታ በቅርቡ አስፋልት የማልበስ ሥራ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣የካቲት 22 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን እያስገነባው የሚገኘው የቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም የውጭ ቀለበት መንገድ ፕሮጀክት...

የተበላሸቱ መንገዶች የትራፊክ እንቅስቃሴ በማያስተጓጉል መልኩ እየተጠገኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22/2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የከተማዋን የትራፊክ እንቅስቃሴ በማያስተጓጉል መልኩ የአስፋልት ጥገና ስራዎችን እየተከናወነ ይገኛል፡፡...

የባለስልጣኑ አመራሮች አዲሱን የንግድ ባንክ ህንፃ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አመራሮች በሀገራችን በህንፃ ቀዳሚውን ስፍራ የያዘውን አዲሱን የንግድ...

ከ3.9 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት በመንገድ ሀብት ላይ ደረሰ

አዲስ አበባ የካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም፡- በተሽከርካሪ ግጭት ምክንያት በከተማዋ መንገዶች ላይ ከ3.9 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት ደርሷል፡፡በበጀት...

የባለስልጣኑ ሠራተኞች የኮቪድ 19 ክትባት እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሠራተኞች ለ2ኛ ዙር የኮቪድ 19 ክትባት እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡የባለስልጣኑ...

በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የሚካሄደው የመንገድ ጥገና ሥራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ በተለያዩ ቦታዎች የሚያደርገው ሁለገብ የመንገድ ጥገና ስራ...

በብልሽት ምክንያት አገልግሎት መስጠት ያቆሙ የመንገድ ዳር የውሃ መተላለፊያ መስመሮች እየተጠገኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በመዲናችን የተለያዩ አካባቢዎች በልዩ ልዩ ምክንያቶች የተጎዱና በቆሻሻ...

በተከታታይነት እየተከናወነ የሚገኘው የአስፋልት መንገድ ጥገና ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በዋና ዋና እና በአቋራጭ መንገዶች ላይ ተከታትይነት ያለው...

በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች እየተገነቡ የሚገኙ መቃረቢያ መንገዶች የነዋሪዎችን የእለት ከእለት እንቅስቃሴ እያቀላጠፉ ነው

አዲስ አበባ – ጥር 30/2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የነዋሪዎችን የእለት ከእለት እንቅስቃሴ የሚያቀላጥፉና አንድን አካባቢ ከሌላው አካባቢ...