+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ባስተላለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ የሠራተኞች ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፤ የካቲት 6 ቀን 2017፡- 2ኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ባስቀመጣቸው አቅጣጫዎችና ባስተላለፋቸው ውሣኔዎች ላይ ትኩረት ያደረገ የሠራተኞች የውይይት...

ለ38ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ድምቀት መንገዶችን የማስዋብ እና የጥገና ስራ ተከናውኗል

የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን 38ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ድምቀት እንግዶች በሚተላለፉባቸው...

አዲስ አበባ የ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ተሳታፊዎችን ወደ ምድረ ቀደምት፣ የፓን አፍሪካኒዝም መነሻ እንዲሁም የጥቁር ህዝቦች ሁሉ የነጻነት ተምሳሌትና ኩራት ወደ ሆነችው ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጣችሁ ትላለች።

አዲስ አበባ እንደ ስሟ ዉብ እና አዲስ ሆና በድንቅ የእንግዳ ተቀባይነት ስሜት ልታስተናግዳችሁ ተዘጋጅታለች። ውድ የከተማችን ነዋሪዎችም በተለመደዉ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት...

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 29 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ...

እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!

እየሱስ ክርስቶስ በሰው ልጆች እና በአምላክ መካከል የነበረውን የጥል ግድግዳ አፍርሶ በምህረት፣ በይቅርታ እና በታላቅ ፍቅር ወደ ምድር መምጣቱ ሰላምን...

እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን!

በደቡብ አዲስ አበባ በመንገድ ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራትና አማካሪ ድርጅቱ ላሳዩት መልካም አፈፃፀም እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም፡- በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተሞች በተከናወኑ የመዳረሻ መንገድ እና የፍሳሽ...

የመንገድ ማሻሻያ በሚደረግባቸው ቦታዎች ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 21 ቀን 2017 :- በደቡብ፣ በምዕራብና ሰሜናዊ ምዕራብ አቅጣጫ በሚገኘው የውስጠኛው የቀለበት መንገድ ክፍል ላይ ለትራፊክ አደጋ...

ለሰው ሀብት ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ከታህሣስ 14...

በኮሪደር ልማት የተሰሩ መንገዶች የትራንሰፖርት ፍሰቱን በማሳለጥ የትራፊክ አደጋን መከከላከል አሰችሏል

(ኢ ፕ ድ) በከተማዋ የተሰራው የመንገድ ኮሪደር ልማት የትራፊክ ፍሰቱን ከማሳለጥና አደጋን ከመከከላከል አንጻር መሰረታዊ ለውጥ ያመጣ መሆኑን የአዲስ አበባ...