+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

በሳምንቱ የተከናወኑ የድሬነጅ መስመር የፅዳት እና የመልሶ ግንባታ ስራዎች በከፊል

ታህሳስ 15 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በክረምት ወቅት በውሃ መፋሰሻ መስመሮች መደፈን ምክንያት የጎርፍ አደጋ ይከሰታል፤መንገዶችም ለብልሽት...

ሳሪስ አደይ አበባ አካባቢ የመንገድ ጥገና እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም፡-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከሳሪስ አደይ አበባ- ቀይ መስቀል እና ወደ ቃሊቲ ማሰልጠኛ...

የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ያለመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሰራተኞች የመፈፀም አቅም የሚያሳድጉ ተከታታይ የሆኑ ስልጠናዎች እየተሰጡ ነው፡፡...

ከእንጦጦ ፍተሻ ኬላ – ፂዮን ሆቴል የተጀመረው የመንገድ መልሶ ግንባታ በአስፋልት ንጣፍ ስራ ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከእንጦጦ የፍተሻ ኬላ እስከ ፂዮን ሆቴል ድረስ ያለውን...

አየር ጤና ኪዳነምህረት አካባቢ የድሬኔጅ መልሶ ግንባታ ስራ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 10 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ረጅም ጊዜ አገልግሎት በመስጠት እድሳት የሚያስፈልጓቸው የድሬነጅ መስመሮች በመለየት የመልሶ...

በሳምንቱ የተከናወኑ የአስፋልት ጥገና ስራዎች በከፊል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ፣10 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የተለያዩ ማዕዘናት እያከናወናቸው ከሚገኙ አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ስራዎች ጎን ለጎን...

ከአጉስታ – ወይራ ሰፈር አቋራጭ የመንገድ ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5 ቀን 2015 ዓ.ም፡-በተለምዶ አጉስታ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ እስከ ወይራ መጋጠሚያ ድረስ አቋራጭ የመንገድ ግንባታ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡...

ራስን የማልማትና የመግለፅ ክህሎት ማሳደግ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ራስን የማልማትና የመግለፅ ክህሎት ላይ ያተኮረ ስልጠና ለሁለት ቀን...

ባለስልጣኑ የ5ወራት የእቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 3 ቀን 2015ዓ.ም፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አመራሮች የ5ወራት የመንገድ መሰረተ ልማት የእቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡...

ሳሪስ አደይ አበባ አካባቢ የድሬነጅ መስመር የመልሶ ግንባታና የፅዳት ስራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 3 ቀን 2015ዓ.ም፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በተለያዩ ምክንያቶች የተዘጉ የድሬነጅ መስመሮች የፅዳትና የመልሶ ግንባታ ስራ እያከናወነ...