ባለስልጣን መሰሪያ ቤቱ ለሚደግፋቸው 50 ሕፃናት ከ223ሺብር በላይ ግምት ያለው የኑሮ ድጎማ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ነሀሴ 1 ቀን 2015ዓ.ም፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በየዓመቱ ከሚያደርገው የክረምት የበጎ ፍቃድ ተግባራት መካከል የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ...
አዲስ አበባ፣ነሀሴ 1 ቀን 2015ዓ.ም፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በየዓመቱ ከሚያደርገው የክረምት የበጎ ፍቃድ ተግባራት መካከል የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ...
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2016 በጀት ዓመት ከ 3 ሺ 500 በላይ...
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በ2015 በጀት ዓመት በተሸከርካሪዎች ግጭት ምክንያት 7ከ ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት...
አዲስ አበባ፣ሀምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2015 በጀት ዓመት ውስጥ ከ421 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ...
ሀምሌ 22 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የሕብረተሰቡን የመንገድ መሠረተ ልማት ፍላጎት ለማሟላት ከአዳዲስ የመንገድ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው እለት የተለያዩ ተገንብተው የተጠናቀቁ የልማት ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት ያደርጋል፡፡ በከተማ አስተዳደሩ ካፒታል በጀት ተገንብተው በነገው...
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2015 በጀት ዓመት በአጠቃላይ 866.11 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን...
በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች በወንዝ ዳርቻዎችና በድልድዮች ሥር በተደጋጋሚ በሚደፋ ቆሻሻና የግንባታ ተረፈ-ምርት ሳቢያ የወንዝ ውሃ ወደ መንገድ በመውጣት የትራፊክ እንቅስቃሴውን...
ሐምሌ 13 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ናቸው ተብለው በተለዩ አካባቢዎች በልዩ ልዩ ግንባታና...
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አመራርና ሠራተኞች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ...