+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

በመንገድ ሀብት ላይ ህገ-ወጥ ተግባር በሚፈፅሙ አካላት ላይ የሚወሰደውየማስተካከያ እርምጃ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በመንገድ መሰረተ ልማት...

መንገድ የሁላችንም የጋራ ሀብት ነው፤ ከህገ ወጥ ተግባራት ልንጠብቅ ይገባል!

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10 ቀን 2016ዓ.ም፡-አዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የከተማዋን የመንገድ ሽፋን ለማሳደግና የትራፊክ ፍሰቱን ይበልጥ ምቹ ለማድረግ በየዓመቱ...

የአውጉስታ – ወይራ የመንገድ ፕሮጀክት ለትራፊክ እንቅስቃሴ ክፍት ተደርጓል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ቀን 2016 ዓ.ም፡- ከአውግስታ ወይራ ሰፈር አካባቢ ድረስ እየተገነባ የሚገኘው የመንገድ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ደረጃ የአስፋልት...

ባለስልጣኑ ለአቅመ ደካማ ነዋሪዎች የገነባውን መኖርያ ቤት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 በተለምዶ 30 ቀበሌ...

የግንባታ ግብዓቶችን በእግረኛና በተሽከርካሪ መንገዶች ላይ በማራገፍ መንገድ በዘጉ አካላት ላይ የማስተካከያ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች በተገነቡ የእግረኛ እና የተሸከርካሪ መንገዶች...

በሩብ ዓመቱ ከ308 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታና የጥገና ስራዎች ተከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ308 ኪሎ...

የቃሊቲ አደባባይ – ቡልቡላ – ቅሊንጦ አደባባይ የመንገድ ግንባታ 89 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5 ቀን 2016 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በደቡባዊ አዲስ አበባ አቅጣጫ እያስገነባቸው ከሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶች...

ከጦር ኃይሎች ወደ ዊንጌት የሚወስደው የቀለበት መንገድ ክፍል ተጠገነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ቀን 2016ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በአገልግሎት ጫና፣ በአጠቃቀም ችግርና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች በከተማዋ የተለያዩ...

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች እና የምክር ቤት አባላት የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል::

ከቻይናው ኤግዚም ባንክ ይገኛል የተባለው ብድር ባለመገኘቱ ለረዥም ጊዜያት የህዝብ ቅሬታ ምንጭ የነበረው አሁን በከተማው አቅምና በጀት በመገንባት ላይ የሚገኘው...

ከአይሲቲ ፓርክ ወደ ጎሮ አደባባይ የሚወስደው መንገድ ጥገና ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1 ቀን 2016ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የተለያዩ ማዕዘናት የመንገድ ጥገና ስራዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡ ባለስልጣን...