+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

የመንገድ ዳር መብራቶች ለከተማችን በምሽት ድምቀትንና ለትራፊክ እንቅስቃሴ ምቾትን የሚለግሱ የጋራ ሀብቶቻችን ናቸው

ታህሳስ 19 ቀን 2015ዓ.ም፡- የጎዳና ላይ መብራቶች፤ በከተማዋ ያለውን የምሽት የትራፊክ እንቅስቃሴ ምቹ እንዲሆን ያስችላሉ፡፡ እግረኞች በምሽት በሠላም ወጥተው እንዲገቡ፣...

የመንገድ መከላከያ አጥሮች እግረኞች ላይ የሚደርስን የትራፊክ አደጋ ከመከላከል አንጻር ከፍተኛ አስተዋጾ ያበረክታሉ

በከተማችን ለረዥም ጊዜ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ እና በተለያየ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸዉን የመንገድ መከላከያ አጥሮች በመለየት ተገቢዉን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በአዲስ...

ኮንክሪት ምርት ጭነው በመንገዶች ላይ በሚያንጠባጥቡ ተሽከርካሪዎች ምክንያት መንገዶች ጉዳት እየደረሰባቸው ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 18 ቀን 2015 ዓ.ም፡- ከጎሮ – ጃክሮሰ የሚወስደው መንገድ ላይ የኮንክሪት ሚክሰር በሚጭኑ ቸልተኛ አሽከርካሪዎች ለአርማታ የተዘጋጀ የሲሚንቶ...

ለነገ ዛሬ እየገነባን ነው!

በከተማችን የሚታዩ የትራፊክ መጨናነቅ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ትላልቅ የመንገድ ማሳለጫ መንገዶችን ዛሬ ላይ ሆነን ለነገ እየገነባን ነው፡፡ ይህ በምስሉ...

በሳምንቱ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የአስፋልት ጥገና ስራ ተከናውኗል

ታህሳስ 15 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በአገልግሎት ጫና፣በአጠቃቀም ችግርና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ለብልሽት የተዳረጉ...

በሳምንቱ የተከናወኑ የድሬነጅ መስመር የፅዳት እና የመልሶ ግንባታ ስራዎች በከፊል

ታህሳስ 15 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በክረምት ወቅት በውሃ መፋሰሻ መስመሮች መደፈን ምክንያት የጎርፍ አደጋ ይከሰታል፤መንገዶችም ለብልሽት...

ሳሪስ አደይ አበባ አካባቢ የመንገድ ጥገና እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም፡-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከሳሪስ አደይ አበባ- ቀይ መስቀል እና ወደ ቃሊቲ ማሰልጠኛ...

የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ያለመ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 11 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሰራተኞች የመፈፀም አቅም የሚያሳድጉ ተከታታይ የሆኑ ስልጠናዎች እየተሰጡ ነው፡፡...

ከእንጦጦ ፍተሻ ኬላ – ፂዮን ሆቴል የተጀመረው የመንገድ መልሶ ግንባታ በአስፋልት ንጣፍ ስራ ላይ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከእንጦጦ የፍተሻ ኬላ እስከ ፂዮን ሆቴል ድረስ ያለውን...

አየር ጤና ኪዳነምህረት አካባቢ የድሬኔጅ መልሶ ግንባታ ስራ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 10 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ረጅም ጊዜ አገልግሎት በመስጠት እድሳት የሚያስፈልጓቸው የድሬነጅ መስመሮች በመለየት የመልሶ...