+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ቀደም ሲል በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ የኮሪደር ልማት መስመሮችን በማስተሳሰር፣ ወጥነት ያለው ዘመናዊ መንገድ ለመፍጠር በቦሌና አካባቢው መጠን ሰፊ ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል።

ይህ ትግበራ እውን ከሆነባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ የሆነው ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ መሀል ከተማ የሚያደርሰው፤ የቦሌ ብራስ –...

በከተማዋ በሚገነባው የፈጣን አውቶቢስ መስመር ግንባታ ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ

በአዲስ አበባ ከጀሞ3 እስከ ፒያሳ የሚገነባው የፈጣን አውቶቢስ መስመር ግንባታ በተመለከተ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለወረዳ 5 ነዋሪዎች ግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡...

የህብረተሰቡ ተሳትፎና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተመለከተ

ከህብረተሰቡና ከባለድርሻ አካላት ለአከባቢ ልማትና ለማህበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት ረገድ አገልግሎት የሚውል በጥሬ ገንዘብ ፣ በአይነትና በጉልበት በተደረገ አስተዋፅኦ፤- • 4,99ዐ...

የኮሪደር እና ወንዝ ዳርቻ ልማት አፈፃጸምን በተመለከተ

ባለፉት 6 ወራት ከኮሪደር እና ወንዝ ዳርቻ ልማት በተሰሩ ስራዎች ፤- ከአራት ኪሎ – ሽሮ ሜዳ ኮሪደር ፣ የሳውዝጌት-መገናኛ –...

የመንገድ ሽፋን፣የትራፊክ ፍሰትና ደህንነትን ለማሻሻል የተሰሩ ስራዎች

17.5 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት ለመንገድ ልማት ዘርፍ በመመደብ የመንገድ ግንባታ 134.8 ኪ.ሜ. የመንገድ ጥገና 573.54 ኪ.ሜ. ባለፉት 6 ወራት...