+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የህብረተሰቡ ተሳትፎና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተመለከተ

👉ከህብረተሰቡና ከባለድርሻ አካላት ለአከባቢ ልማትና ለማህበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት ረገድ አገልግሎት የሚውል በጥሬ ገንዘብ ፣ በአይነትና በጉልበት በተደረገ አስተዋፅኦ፤-

• 4,99ዐ የአቅመ ደካማ ቤቶችን፣

• 81 ኪ.ሜ ኮብል ስቶን ጥገና፣

• 30 አነስተኛ ድልድይ ግንባታ ፣

• 28 የኮሚኒቲ ፖሊስ ግንባታ ፣

• 35 የውስጥ ለውስጥ መንገድ መብራት ዝርጋታ ፣

• 68 የጋራ መጸዳጃ ቤቶች ግንባታ ፣

• 36 ኪ.ሜ ጠጠር መንገድ ግንባታ እና

• 60 ኪ.ሜ የቴራዞ መንገድ ግንባታ ተከናውኖ ለአገልግሎት በቅቷል፡፡

👉ብሎኮችን ለነዋሪው ምቹ ከማድረግ አንፃር 648 ብሎኮችን ሞዴል ማድረግ ተችሏል፡፡

👉በ6ወራት ውስጥ ለ881,559 የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ ማጋራት ተችሏል፡፡

👉በአጠቃላይ ባለፉት ስድስት ወራት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 13,136,434,921 ብር እና በህብረተሰብ ተሳትፎ የአከባቢ ልማት ስራዎች 2,200,466,477.74 በድምሩ 15,336,901,398 ብር በማሰባሰብ ለህዝብ ጥቅም ማዋል ተችሏል፡፡

ከንቲባ አዳነች አቤቤ

Comments are closed.