+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ከተማ አሰተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት የቤት መሰረተ ልማትን በተመለከተ

ከቤቶች ልማት አንጻር በበጀት ዓመቱ የከተማዋን የቤት አቅርቦት ለማሻሻል በመንግስት አስተባባሪነት፣ በሪል ስቴት እና በግል አልሚዎች በተለያዩ መርሃ-ግብሮች 27,304 የቤቶች...

ከተማ አሰተዳደሩ በ6 ወራት ህዝቡን የሰላም ባለቤት ከማድረግ አኳያ

በበጀት አመቱ 6 ወራት ህዝብን የሰላም ባለቤት ከማድረግ አኳያ፣ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ ህዝቡ በሰላም ሰራዊት ተደራጅቶ አካባቢውን መጠበቅና ህገወጥ ድርጊቶችን...

የአዲስ አበባ ከተማ ሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት በተመለከተ

የሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማትን በተመለከተ፦ በቂ ዝግጅት የተደረገበትና የመጀመሪያውን ኮሪደር ልማት አፈፃፀም ልምዶችንና የሌሎች ሀገራትን ተሞክሮዎች ከነባራዊ ሁኔታችን ጋር በመቀመር/...

ውሃ አቅርቦትን አና የፍሣሽ ሥራዎችን በተመለከተ

የውሃ አቅርቦት ሥራዎችን በተመለከተ ነባር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት በተያዘለት መርሃ ግብር መሰረት እየተከናወነ ሲሆን፣ባሳለፍናቸው 6 ወራት የተሰሩ አዳዲስ የመጠጥ ውሃ...

ባለፉት 6 ወራት በስራ ዕድል ፈጠራ የተመዘገቡ ዉጤታማ አፈፃፀሞች ማሳያ፤-

150,000 የስራ እድል ለመፍጠር እቅድ ተይዞ ለ142,908 ቋሚ የስራ ዕድል መፍጠር ተችሏል። በዘርፍ ከፋፍለን ስንመለከት 97,126 (68%) የስራ ዕድል የተፈጠረዉ...

ከተማ አስተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት ያሳካቸዉ የፕሮጀክቶች አፈፀፀም በተመለከተ፤-

ፕሮጀክቶች በፍጥነት ጀምሮ የመጨረስ ባህልን በማዳበር ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን መሰረተ-ልማቶች፤ዲዛይንና ግንባታን በማከናወን የህበረተሰቡን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ባቀድነው መሰረት 217...

ከተማ አስተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት ያሳካቸዉ የፕሮጀክቶች አፈፀፀም በተመለከተ፤-

ፕሮጀክቶች በፍጥነት ጀምሮ የመጨረስ ባህልን በማዳበር ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን መሰረተ-ልማቶች፤ዲዛይንና ግንባታን በማከናወን የህበረተሰቡን ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ባቀድነው መሰረት 217...

የጎርፍ አደጋ ስጋትን ለመከላከል እየተከናወነ የሚገኘው የድሬኔጅ መስመር ፅዳትና የጥገና ስራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የከተማዋን የመነገድ ደህንነት ለማረጋገጥ እና በዝናብ ወቅት ሊከሰት...

ከአስኮ ታክሲ ተርሚናል- ሚኪላንድ ኮንዶሚኒየም የሚወስደው መንገድ የማስፋፍያ ስራ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከአስኮ ታክሲ ተርሚናል ወደ ሚኪላንድ ኮንዶሚኒየም የሚወስደው መንገድ...

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

በዚህ መሰረት:- 1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች አዋጅን ካቢኔው ተወያይቶ ለአዲስ አበባ ምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ 2ኛ....