+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የኮሪደር ልማቱ ዘመናዊ የከተማ ገፅታ ከመፍጠር ባሻገር፡ በመንገድ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት በተቀናጀ አሠራር ለመከላከል የሚያስችል ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል”

ኢንጅነር ሙህዲን ረሻድ አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም፡- በመዲናዋ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት፤ የትራንስፖርት አማራጮችን በማስፋት፣ ምቹና ሁሉን...

በመጀመሪያ ህክምና ዕርዳታ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከጠብታ አምቡላንስ ጋር በመተባበር 70 ለሚሆኑ ሠራተኞ በመጀመሪያ...

የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሴት ሠራተኞች አየር ኃይልን ጎበኙ።

የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም.፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሴት ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ምክንያት በማድረግ...

የአንበሳ ጋራጅ – ጎሮ አደባባይ የኮሪደር ልማትን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27 ቀን 2017 ዓ.ም፡- ከአንበሳ ጋራጅ – በጃክሮስ – ጎሮ አደባባይ ድረስ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ቀሪ...

በከተማዋ መዋቅራዊ ፕላን መሠረት የመንገድ መሠረተ-ልማት ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ10ኛው የአዲስ አበባ መዋቅራዊ ፕላን መሠረት የከተማዋን 30 በመቶ ክፍል በመንገድ መሠረተ-ልማት...

የቦሌ ኤርፖርት – ጎሮ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም 90 በመቶ ደርሷል

የአዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከቦሌ ብራስ የቀለበት መንገድ መጋጠሚያ ወደ ጎሮ...

አዲስ ለተቀጠሩ የምህንድስና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር አዲስ ለተጠቀሩ...

የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የሰራተኞች ውይይት ተካሄደ

የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንም በጋራ ተከብሯል;; አዲስ አበባ፣ የካቲት15 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ሠራተኞች በ2017...

አሁን!

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ሰራተኞች እና በየደረጃው የሚገኙ የሥራ መሪዎች በ2017 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት...

በሎት 5 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ጉብኝት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት13 ቀን 2017፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በኦፕሬሽን ዘርፍ የሚያከናውነውን የራስ ኃይል የመንገድ ግንባታ ለማቀላጠፍ በዚህ በጀት...