+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

 በቦሌ ብራስ አትላስ ኮሪደር፣ የአስፋልት ንጣፍ ግንባታ በምሽቱ ክፍለ ጊዜም እየተካሄደ ነው።

7/24 የስራ ባህልን ያዳበረው እና በዚህ ሀሳብ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ5 የተለያዩ አቅጣጫዎች እየተገነቡ ያሉትን የመንገድ ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ ቀን ከሌት በትጋት እየሰራ ነው።

Comments are closed.