+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታቸው ቆሞ የነበረው የሁለት መንገዶች ግንባታ ሥራ ቀጥሏል

ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ – ቡልቡላ – ቂሊንጦ አደባባይ የሚወስደው የመንገድ ፕሮጄክት ግንባታ 74 በመቶ ደርሷል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30...

በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የመንገድ ጥገና ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች በተለያዩ ምክንያቶች አልፎ አልፎ ለብልሽት የተዳረጉ...

የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከ100 በላይ ለሚሆኑ የባለስልጣኑ ሴት ሰራተኞች የጡት ካንስር የግንዛቤ...

በበጀት ዓመቱ 90 ኪ.ሜ የኮብል መንገዶችን ለመገንባት በዕቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2015 በጀት ዓመት 90 ኪ.ሜ የኮብል ንጣፍ መንገዶች...

ተቋማት በሚያስገነቧቸው ግንባታዎች ምክንያት በመንገድ ሀብት ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ቀን 2015 ዓ.ም፡- በተለምዶ አፍንጮ በር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ እያስገነባ ባለው የአጥር ግንባታ...

ለትራፊክ ፍሰት ምቹ ያልሆኑ መንገዶችን በመለየት ጥገና እየተከናነወነ ይገኛል፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በአገልግሎት ጫና፣በአጠቃቀም ችግርና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች...

የድሬነጅ መስመሮች ጥገና እና ግንባታ ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 25 ቀን 2015ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በቆሻሻና በተለያዩ ምክንያቶች የተደፈኑ የውሃ መፋሰሻ መስመሮችን እየጠገነ ይገኛል፡፡ በያዝነው...

የድሬኔጅ መስመሮች የተሰሩት ለንጹህ የዝናብ ውሃ መፋሰሻ ብቻ ነው

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የመዲናዋ የድሬኔጅ መስመሮች በተገቢው መልኩ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በየጊዜው የድሬኔጅ መስመር ጥገናና ፅዳት ስራ ያከናውናል፡፡ በተለይም በክረምት...

የአያት – ጣፎ ማስፋፍያ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከአያት ወደ ጣፎ የሚወስደውን አስፋልት መንገድ የማስፋፍያ ፕሮጀክት...

ዝክረ ጥቅምት 24 በባለስልጣን መስሪያቤቱ ታስቦዋለ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 24 ቀን 2015 ዓ.ም፡- “ጥቅምት 24 መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት የሚዘክር ሁለተኛ...