+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

የመንገድ ጥገና ሥራ እንደቀጠለ ነው

ህዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በተለያየ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን አስፋልት መንገዶች እየጠገነ ይገኛል፡፡...

ማስታወቂያ

ከቦሌ ሚካኤል ወደ ጎተራ – ወሎ ሰፈር የመንገድ መጋጠሚያና ተቂራኒ አቅጣጫ በሚወስደው መንገድ ላይ፤ ጎርጎሪዎስ ቤተ-ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘው ድልድይ የደረሰበትን...

ጎርጎሪዎስ ቤተክርስቲያን አካባቢ የሚገኘው ድልድይ ጥገና ሥራ በፎቶ

ማሳሰቢያ

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የግንባታ ሥራ የሚያከናውንባቸውን የፕሮጀክት ሳይቶች እንቅስቃሴ በተመለከተ፤ በባለሥልጣን መስሪያቤቱ የማህበራዊ ትስስር ገፆቹ እና በተለያዩ መገናኛ...

በሥነ-ምግባር የታነፀ የሰው ኃይል በመገንባት በኩል የሥራ መሪዎች ድርሻ የጎላ መሆኑ ተገለፀ

በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችና የሥራ መሪዎች፤ አርዓያነት ያለው ሰብዕና በመላበስ፣ ብልሹ አሰራሮችን የሚታገልና ሙስናን የሚፀየፍ ተቋማዊ ባህል እንዲጎለብት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ...

ወደ ኮልፌ የግብርና ምርት መሸጫ የገበያ ማዕከል የሚወስደው መንገድ በግንባታ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከቤቴል እሳት አደጋ ወደ ኮልፌ የግብርና ምርት መሸጫ...

ሣምንታዊ የመንገድ ጥገና መረጃ

መስከረም 19 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ፡- በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች ጉዳት የደረሰባቸውን መንገዶች በመጠገን ለትራፊክ እንቅስታሴ ምቹ የማድረግ ስራ...

ሳምንታዊ ወርቃማው ሰኞ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19 ቀን 2018 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ወርቃማዉ ሰኞ የልምድና ዕዉቀት ሽግግር መርሃ ግብር ተጠናክሮ...

በአይነቱ የመጀመሪያ እና እጅግ ዘመናዊ የሆነዉ የህፃናትና ወጣቶች ቴአትርና ሲኒማ ኮምፕሌክስ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።

የህፃናትና ወጣቶች ቴአትርና ሲኒማ ኮምፕሌክስ በአጠቃላይ ይዘቱም፦ ፦ ባለ14 ወለል ህንፃ፣ 2 ዘመናዊ ሲኒማ ቤቶችን፣ የቲያትር አዳራሽ ፣ 3 የተለያዩ...

እንኳን ለደመራ እና መስቀል በዓል በሰላም አደረሰን፤ አደረሳችሁ!

የከተማችን ልዩ ድምቀት ለሆነው እና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (UNESCO) በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበው የመስቀል ደመራ በዓል...