+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

የኮሪደር ልማቱ ዘመናዊ የከተማ ገፅታ ከመፍጠር ባሻገር፡ በመንገድ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት በተቀናጀ አሠራር ለመከላከል የሚያስችል ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል”

ኢንጅነር ሙህዲን ረሻድ አዲስ አበባ፣ የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም፡- በመዲናዋ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት፤ የትራንስፖርት አማራጮችን በማስፋት፣ ምቹና ሁሉን...

በመጀመሪያ ህክምና ዕርዳታ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከጠብታ አምቡላንስ ጋር በመተባበር 70 ለሚሆኑ ሠራተኞ በመጀመሪያ...

የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሴት ሠራተኞች አየር ኃይልን ጎበኙ።

የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም.፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሴት ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ምክንያት በማድረግ...

የአንበሳ ጋራጅ – ጎሮ አደባባይ የኮሪደር ልማትን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27 ቀን 2017 ዓ.ም፡- ከአንበሳ ጋራጅ – በጃክሮስ – ጎሮ አደባባይ ድረስ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ቀሪ...

በከተማዋ መዋቅራዊ ፕላን መሠረት የመንገድ መሠረተ-ልማት ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ10ኛው የአዲስ አበባ መዋቅራዊ ፕላን መሠረት የከተማዋን 30 በመቶ ክፍል በመንገድ መሠረተ-ልማት...

የቦሌ ኤርፖርት – ጎሮ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም 90 በመቶ ደርሷል

የአዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከቦሌ ብራስ የቀለበት መንገድ መጋጠሚያ ወደ ጎሮ...

አዲስ ለተቀጠሩ የምህንድስና ባለሙያዎች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር አዲስ ለተጠቀሩ...

የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የሰራተኞች ውይይት ተካሄደ

የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንም በጋራ ተከብሯል;; አዲስ አበባ፣ የካቲት15 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ሠራተኞች በ2017...

አሁን!

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ሰራተኞች እና በየደረጃው የሚገኙ የሥራ መሪዎች በ2017 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት...

በሎት 5 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ጉብኝት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት13 ቀን 2017፣- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በኦፕሬሽን ዘርፍ የሚያከናውነውን የራስ ኃይል የመንገድ ግንባታ ለማቀላጠፍ በዚህ በጀት...