+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ባሳለፍነዉ ሳምንት የመንገድ ጥገና ሥራዎች በከፊል

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከአዳዲስ መንገዶች ግንባታ ሥራዎች ጎን ለጎን በተለያዩ ምክንያቶች ተበላሽተው የትራፊክ ፍሰቱን ሊያስተጓጉሉ የሚችሉ መንገዶችን በመለየት በቀንና በማታ ክፍለ ጊዜ በስፋት እየጠገነ ይገኛል፡፡

ባሳለፍነዉ ሳምንት የአስፋልት ጥገና ሥራ ከተከናወነባቸው መንገዶች መካከል ቦሌ ድልድይ፣ ካዲስኮ አካባቢ ቀለበት መንገድ፣ ከደጃች ውቤ – ፒያሳ አደባባይ፣ ከፒያሳ አደባባይ – ሰሜን ማዘጋጃ እና ሌሎችም ተጠቃሽ ናቸው፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ

ቴሌግራም:- https://t.me/AddisRoads

ፌስ ቡክ :- https://www.facebook.com/AbabaCity

ትዊተር :- https://twitter.com/AbabaCity

ኢንስታግራም፡- https://www.instagram.com/addisababaroads/

Comments are closed.