ሣምንታዊ የመንገድ ጥገና መረጃ
መስከረም 19 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ፡- በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች ጉዳት የደረሰባቸውን መንገዶች በመጠገን ለትራፊክ እንቅስታሴ ምቹ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
በሣምንቱ ጥገና ስራ ከተደረገላቸው መንገዶች መካከል ከለገሀር – ቂርቆስ፣ ከሰሚት 72 – አራብሳ፣ ከጎሮ – ፊጋ፣ ከቃሊቲ ማሰልጠኛ – አደይ አበባ የሚገኙት መንገዶች የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በቀጣይም በሁሉም የከተማዋ ክፍሎች የሚገኙና ጉዳት የደረሰባቸውን መንገዶች በመለየት ተከታታይነት ባለው የመንገድ ጥገና ስራ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ምቹ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡


Previous Post
Next Post
Users Today : 20
Users Last 7 days : 341
Users Last 30 days : 1018