+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

እሁድን በመንገድ እንክብካቤ ሥራዎች

ነሐሴ 25 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች የተለያዩ የመንገድ እንክብካቤና ፅዳት ሥራዎች ሲከናወኑ አርፍደዋል።

ከእነዚህም መካከል በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ከቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን እስከ መገናኛ ኮሪደር ላይ የተከናወነው የፅዳት ሥራ ይጠቀሳል።

የተወደዳችሁ የገፃችን ተከታዮች አስተያየታችሁን comment ላይ በማስፈር ባለቅን ልቦና ዜጎችን እንድታበረታቱ እንጋብዛለን።

Comments are closed.