+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ከተማ አስተዳደሩ ባለፉት 6 ወራት በቱሪዝም ዘርፉ ያሳካቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ፤-

👉ከተማችንን በባህልና በቱሪዝም ተወዳዳሪ እንድትሆን ከማድረግ አኳያ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች በማስፋፋት በከተማዋ የቱሪስት ፍሰት የማሳደግ ስራ ተሰርቷል፡፡

👉በተጨሪም 4,424,062 የሀገር ውስጥና 546,443 የውጪ ሀገር ቱሪስቶች ከተማዋን መጎብኘት ችለዋል።

👉ከሀገር ውስጥ እና ከዉጭ ቱሪስቶች ብር 96.8 ቢሊዮን ገቢ በመሰብሰብ ወደ ከተማዋ የግልና የመንግስት ገቢ /ኢኮኖሚ/ ፈሰስ እንዲሆን ማድረግ ተችሏል።

ከንቲባ አዳነች አቤቤ

Comments are closed.