+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

በ2015 በጀት ዓመት 254.9 ኪ.ሜ የግንባታ ስራዎችን ለማከናወን ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13 ቀን 2015 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ2015 በጀት ዓመት 254.9ኪ.ሜ የሚሸፍኑ ልዩ ልዩ የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ለማከናወን ዕቅድ ይዟል፡፡

ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ 32.1 ኪ.ሜ የአስፋልት፣ 19.4 ኪ.ሜ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገዶች፣62 ኪ.ሜ የጠጠር፣ 50 ኪ.ሜ የእግረኛ መንገድ፣ 90 ኪ.ሜ የኮብል ንጣፍ መንገዶች ግንባታ፣ 1.1 ኪ.ሜ የድሬኔጅ መስመር እና 0.29 ኪ.ሜ የድጋፍ ግንብ የግንባታ ሥራዎችን ለማከናወን አቅዶ በዝግጅት ምዕራፍ ትግበራ ላይ ይገኛል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ

ቴሌግራም: https://t.me/AddisRoads

ፌስ ቡክ : https://www.facebook.com/AbabaCity

ትዊተር : https://twitter.com/AbabaCity

ኢንስታግራም፡ https://www.instagram.com/addisababaroads/

Comments are closed.