ከቂርቆስ ወደ ጎፋ ማዞሪያ የሚወስደው ማሳለጫ ድልድይ ለትራፊክ ክፍት ሆኗል
አዲስ አበባ፡- ሰኔ 3 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የፑሽኪን አደባባይ ጎፋ ማዞሪያ -ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት አንድ አካል የሆነው ከቂርቆስ ወደ ጎፋ ማዞሪያ የሚወስደው ማሳለጫ ድልድይ ግንባታው ተጠናቆ ለትራፊክ ክፍት ሆኗል፡፡
የፑሽኪን አደባባይ ጎፋ ማዞሪያ -ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት አሁን ላይ አጠቃላይ አፈፃፀሙ 96.56 በመቶ ላይ ደርሷል፡፡
ባለስልጣኑ ቀሪ ስራዎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ አገልግሎት ክፍት ለማድረግም እየሰራ ይገኛል፡፡
የዚህ መንገድ ፕሮጀክት የግንባታ ስራ መስከረም 20 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ መጀመሩ የሚታወስ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ :-
ቴሌግራም: https://t.me/AddisRoads
ፌስ ቡክ : https://www.facebook.com/AbabaCity
ትዊተር : https://twitter.com/Ababacity
ዩ-ቲዩብ : https://m.youtube.com/channel/UCylJ2yBcsMuIWIz6nSIjfpQ


Previous Post
Next Post
Users Today : 2
Users Last 7 days : 271
Users Last 30 days : 1023