+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

ማስታወቂያ

ከቦሌ ሚካኤል ወደ ጎተራ – ወሎ ሰፈር የመንገድ መጋጠሚያና ተቂራኒ አቅጣጫ በሚወስደው መንገድ ላይ፤ ጎርጎሪዎስ ቤተ-ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘው ድልድይ የደረሰበትን ጉዳት ለማስተካከል ከዛሬ ጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የጥገና ሥራ እየተከናወነ ይገኛል።

በመሆኑም የጥገና ስራው ሙሉ በሙሉ እስኪጠናቀቅ ድረስ መንገዱ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ዝግ መሆኑን በመግለፅ፤ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ያሳስባል።

የተሻለ መንገድ፣ ለተሻለች አዲስ አበባ

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን

Comments are closed.