+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

በዚህ መሰረት:-

1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች አዋጅን ካቢኔው ተወያይቶ ለአዲስ አበባ ምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

2ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክ እና ሞያ ማሰልጠኛ ተቋማትን እንደገና ለማቋቋም በቀረበዉን ሪቂቀ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለአዲስ አበባ ምክር ቤት እንዲቀርብ ውሳኔ አሳልፏል፡፡

Comments are closed.