በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት የደረሰባቸው የውስጥ ለውስጥ የኮብልስቶን መንገዶችን እየተጠገኑ ነው
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 29 ቀን 2015 ፣-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በከተማዋ በተለያዩ አከባቢዎች በጎርፍ እና በከባድ ተሸከርካሪዎች ጉዳት የደረሰባቸውን የውስጥ ለውስጥ የኮብል ስቶን መንገዶች በመጠገን ላይ ይገኛል፡፡
ባለሥልጣን መስሪያቤቱ 69 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የኮብል መንገዶች ጥገና በበጋው ወራት አከናውኗል፡፡
አሁን ላይ የጥገና ስራ ከተከናወነባቸው አካባቢዎች መካከል ለሚ ኩራ ወረዳ 12 ልዩ ቦታው ለገጂላ ሰፈር፣ ለሚ ኩራ ወረዳ 13 ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስትያን፣ የካ ወረዳ 12 ኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ጀርባ፣ አቃቂ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ገላን ኮንዶሚኒየም፣ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ቄራ ከብት በረት እና ጀሞ 3 ታፍ ማድያ አከባቢ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይቀላቀሉ
ቴሌግራም:- https://t.me/AddisRoads
ፌስ ቡክ :- https://www.facebook.com/AbabaCity
ትዊተር :- https://twitter.com/AbabaCity
ኢንስታግራም፡- https://www.instagram.com/addisababaroads/


Previous Post
Next Post
Users Today : 59
Users Last 7 days : 290
Users Last 30 days : 1063