+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

የተቋም ግንባታና አገልግሎነት አሰጣጥ በተመለከተ

በተቋማት ምቹ የስራ አካባቢ ለመፍጠር ከ2 ሽህ 147 በላይ የመንግስት ሰራተኞች በህጻናት ማቆያ ልጆቻቸውን እንዲከባከቡ በማድረግ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተቋማት...

ሰላምና ፀጥታን በተመለከተ

በሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች የኅብረተሰቡን ተሳትፎ ለማጎልበት በአካባቢ ሠላም፣ በአብሮነትና ትብብር የሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ በድግግሞሽ ከ7.9 ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን...

መስራት ያስከብራል፤ ውጤት ማስመዝገብም ያሸልማል!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋ መንገዶች ባለስልጣን ሰራተኞች በ2017 በጀት ዓመት ላስመዘገቡት የላቀ ውጤት የምስጋና እና የደረጃ...

በ90 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10 ቀን 2017ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ጀነራል ካውንስል አባላትና በየደረጃው የሚገኙ የሥራ መሪዎች በቀጣይ 90...

በገቢ አሰባሰብ ላይ የሚነሱ ችግሮችን መቅረፍ ላይ ያተኮረ ግምገማ በማድረግ አቅጣጫ ሰጡ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ማለዳ የ90 ቀናት አንዱ የትኩረት አጀንዳዎች መካከል የሆነውን ገቢን በአግባቡ መሰብሰብ እና...

በእግረኞች መንገድ ላይ መኪና በመንዳት ደንብ ተላልፈው የተሰወሩ አሽከርካሪዎች 300 ሺህ ብር መቅጣቱ አስታወቀ

የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በትላንትናው እለት በቂርቆስ ክፋለ ከተማ ወረዳ 03 ወሎ ሰፈር አካባቢ በተሠራው የኮሪደር ልማት መሰረተ...

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባዉን በሁለት ወሳኝ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል ::

በዚህም መሰረት ፤- 1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር ሆኖ ለምክር ቤት እንዲቀርብ ፤ ውሳኔ...

በመዲናችን 35ኛው የአፍሪካ የሕፃናት ቀን በዓል በተለያዩ ሁነቶች በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ዋለ

የቀዳማይ ልጅነት ሣምንት እና በአፍሪካ ለ35ኛ እንደ ሃገር ለ34ኛ ጊዜ”የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድን ለማነጽ ሕፃናት ተኮር ተግባራትን እናከናውን!” በሚል መሪ...

ባለፉት 11 ወራት የላቀ አፈፃፀም መመዝገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ጀነራል ካውንስል አባላትና በየደረጃው የሚገኙ የሥራ መሪዎች የ2017...

በዛሬው ዕለት ከተማ አቀፍ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎችን በይፋ አስጀምረናል።

ከለውጡ ወዲህ የበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት የአንድ ወቅት የንቅናቄ ስራ ብቻ ሳይሆን የሁሌ ተግባር እና ባህል ማድረግን ታሳቢ በማድረግ ተቋም መስርተን፣...