+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

በጎማቸው ጭቃ በመያዝ መንገድ ያበላሹ 14 አሽከርካሪዎች ተቀጡ!

በአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የቦሌ ቅ/ጽ/ቤት በላከው መረጃ እንዳስታወቀው በክፍለከተማው በተሽከርካሪ መንገዶች ላይ ተረፈ ምርንትን መንገድ ላይ በማንጠባጠብ እና...

ለመላው የባለሥልጣን መሰሪያቤታችን ሠራተኞች እና አጋሮቻችን፤

እንኳን ደስ አለን! እንኳን ደስ አላችሁ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን የካቢኔ አባል ካልሆኑ የከተማ አስተዳደሩ አስፈፃሚ ተቋማት መካከል በ2017...

ከሁሉም በላይ ማከናወንን የሰጠን ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን

በ2017 በጀት ዓመት የህዝባችንን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎችን በመስራት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ቢሮዎች፣ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች እውቅናና ሽልማት አበርክተናል። በዚሁም...

ከማዕከል እስከ ወረዳ ያለውን አመራር ያሳተፈ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መካሄዱን ቀጥሏል።

የግምገማ መድረኩ መሰረታዊ ጭብጦች፦ የአመራር ውህደት እና ቅንጅት በከተማዋ ለተመዘገቡ እመርታዎች መሰረት መሆኑ፤ ከማዕከል እስከ ወረዳ እና ቀጠና ያለው የፓርቲ...

የረዳን ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን!

ዛሬ የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት ማካሄድ ጀምረናል። የ2017 በጀት ዓመት ከመቼውም የበለጠ...

ትውልድን መገንባት ቀዳሚው ሥራችን ነው!

ዛሬ የመረቅናቸዉ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች በታማኝነት የማገልገል እና የትጋት ዉጤቶች ናቸዉ። በእርጅና ብዛት የተጎሳቀሉ እና ለመማር ማስተማሩ ሂደት እንቅፋት የፈጠሩ፣...

በባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ልዩ ልዩ የሥራ ዘርፎች እየተካሄደ የሚገኘው የ2017 ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እንደቀጠለ ነው

ከዚህም ጎን ለጎን በቀጣይ በተቋሙ ለሚካሄደው ሪፎርም ማስፈፀሚያ በተዘጋጀው መመሪያ ላይ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፤...