+251 11371 2982 aacracom@gmail.com

Posts by admin

የመሰረተ ልማት ቋሚ ኮሚቴ አባላት በግንባታ ላይ የሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አ በባ፣ ሚያዚያ 3 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ...

ባለስልጣኑ በ9 ወራት ውስጥ 74 በመቶ የወሰን ማስከበር ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 3157 ልዩ...

የባለስልጣኑ ሠራተኞች ተግባራዊ ዕቅድና ውጤታማ የስራ አፈፃፀም እንዲኖር የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ

መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ፡- ለአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ሠራተኞች በዕቅድ ዝግጅትና ሪፖርት አቀራረብ ላይ ያሉ ክፍተቶችን...

በስርቆት ወንጀል የተጠረጠሩ የባለሥልጣን መስሪያቤቱ የጥበቃ ሰራተኞች በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30 ቀን 2014 ፡- ገርጂ አከባቢ ከሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የብረታ ብረት ወርክ ሾፕ መጋቢት...

የአያት ጣፎ የማስፋፍያ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ደረጃ አስፋልት ማልበስ ስራ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በራስ ኃይል ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የአያት- ጣፎ የማስፋፍያ...

የእግረኛ መንገዶችን በግንባታ ቁሳቁሶች እና ተረፈ ምርቶች በዘጉ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው

መጋቢት 26 ቀን 2013 ዓ.ም አዲስ አበባ ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በእግረኛ መንገድ ላይ የግንባታ ግብአትና ተረፈ ምርት...

የአትላስ ድልድይ የጥገና ስራ 65 በመቶ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24 ቀን 2014 ዓ.ም፡- የጥገና ስራው ከሁለት ወር በፊት የተጀመረው የአትላስ ድልድይ አሁን ላይ ዓጠቃላይ አፈፃፀሙ ከ65...

የሰሚት 40/60 ኮንዶሚንየም የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት በተሻለ የስራ እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23 ቀን 2014 ዓ.ም ፡- የሰሚት 40/60 ኮንዶሚኒየም የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ በተሻለ የስራ እንቅስቃሴ ላይ...

የሲ ኤም ሲ – ሰሚት መደኃኒዓለም መንገድ ግንባታ የወሰን ማከበር ችግር ተፅእኖ ፈጥሮበታል

መጋቢት 23/2014 ዓ.ም – አዲስ አበባ፡- ከሲ.ኤም.ሲ ተነስቶ – ሰሚት መደኃኒዓለም የሚዘልቀው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የወሰን ማስከበር ስራው በወቅቱ ባለመጠናቀቁ...

በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የጥገና ስራዎች እየተከናወኑ ነው

መጋቢት 22 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የሕብረተሰብን የዕለት ተለት የትራፊክ እንቅስቃሴ የሚያሳልጡ በከተማዋ የተለያዩ...